“ በ 28 አመት የእግርኳስ ቆይታዬ እንደዚህ አይነት ' ፔናልቲ ' አላየሁም ” አርቴታ

“ በ 28 አመት የእግርኳስ ቆይታዬ እንደዚህ አይነት ' ፔናልቲ ' አላየሁም ” አርቴታ
የመድፈኞቹ አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ አርሰናል የተሰጠበትን ፍፁም ቅጣት ምት ታይቶ የማይታወቅ ሲሉ ገለፁ።
ከጨዋታዉ በኋላ ቃላቸውን የሰጡት አርቴታ “ ትልቅ ድል ነው ነገርግን የተለየ ሊሆን ይችል ነበር ” ብለዋል።
በምን ምክንያት የሚል ጥያቄ የተነሳላቸው አርቴታ “ በፍፁም ቅጣት ምቱ ምክንያት " ሲሉ መልሰዋል።
“ በጣም ተበሳጭቻለሁ ተቀባይነት የሌለው ነገር ነው “ ሲሉ አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ተናግረዋል።
“ ይሄ ሊሆን የማይችል ነገር ነው “ ያሉት አርቴታ “ 28 አመታት በእግርኳስ ቆይቻለሁ ይሄ ፍፁም ቅጣት ምት ሆኖ አላየሁም ” ብለዋል።
አክለውም " ከቃለምልልስ በኋላ ዳኛውን ፈልጌ አናግረዋለሁ “ ሲሉ ማብራሪያ እንደሚጠይቁ ገልጸዋል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
የመድፈኞቹ አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ አርሰናል የተሰጠበትን ፍፁም ቅጣት ምት ታይቶ የማይታወቅ ሲሉ ገለፁ።
ከጨዋታዉ በኋላ ቃላቸውን የሰጡት አርቴታ “ ትልቅ ድል ነው ነገርግን የተለየ ሊሆን ይችል ነበር ” ብለዋል።
በምን ምክንያት የሚል ጥያቄ የተነሳላቸው አርቴታ “ በፍፁም ቅጣት ምቱ ምክንያት " ሲሉ መልሰዋል።
“ በጣም ተበሳጭቻለሁ ተቀባይነት የሌለው ነገር ነው “ ሲሉ አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ተናግረዋል።
“ ይሄ ሊሆን የማይችል ነገር ነው “ ያሉት አርቴታ “ 28 አመታት በእግርኳስ ቆይቻለሁ ይሄ ፍፁም ቅጣት ምት ሆኖ አላየሁም ” ብለዋል።
አክለውም " ከቃለምልልስ በኋላ ዳኛውን ፈልጌ አናግረዋለሁ “ ሲሉ ማብራሪያ እንደሚጠይቁ ገልጸዋል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe


