“ በሁሉም ቦታዎች ላይ መሻሻል አለብን “ ማይክል ካሪክ

“ በሁሉም ቦታዎች ላይ መሻሻል አለብን “ ማይክል ካሪክ
የማንችስተር ዩናይትድ ዋና አሰልጣኝ ማይክል ካሪክ ቡድናቸው በሁሉም የሜዳ ክፍል ላይ መሻሻል እንደሚገባው አሳስበዋል።
“ መሻሻል አለብን “ ያሉት ካሪክ “ ምንም ጥያቄ አያስፈልገውም “ በማለት “ የተከላካይ ክፍሉ ብቻ ሳይሆን ሁሉም የሜዳ ክፍል መሻሻል አለበት “ ብለዋል።
አሰልጣኙ ቀጥለውም “ ብዙ ጎሎችን ማስተናገድ ማቆም አለብን ” ያሉ ሲሆን ነገርግን ቡድኑ ብዙ ግቦችም እያስቆጠረ መሆኑን አስታውሰዋል።
ማንችስተር ዩናይትድ ዛሬ አመሻሽ 12:30 ከፉልሀም ጋር የሊግ ጨዋታውን ያደርጋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የማንችስተር ዩናይትድ ዋና አሰልጣኝ ማይክል ካሪክ ቡድናቸው በሁሉም የሜዳ ክፍል ላይ መሻሻል እንደሚገባው አሳስበዋል።
“ መሻሻል አለብን “ ያሉት ካሪክ “ ምንም ጥያቄ አያስፈልገውም “ በማለት “ የተከላካይ ክፍሉ ብቻ ሳይሆን ሁሉም የሜዳ ክፍል መሻሻል አለበት “ ብለዋል።
አሰልጣኙ ቀጥለውም “ ብዙ ጎሎችን ማስተናገድ ማቆም አለብን ” ያሉ ሲሆን ነገርግን ቡድኑ ብዙ ግቦችም እያስቆጠረ መሆኑን አስታውሰዋል።
ማንችስተር ዩናይትድ ዛሬ አመሻሽ 12:30 ከፉልሀም ጋር የሊግ ጨዋታውን ያደርጋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


