“ በዝውውሩ ማድረግ ያለብንን እናውቃለን ” ማሬስካ

“ በዝውውሩ ማድረግ ያለብንን እናውቃለን ” ማሬስካ
የማንችስተር ሲቲው አሰልጣኝ ኢንዞ ማሬስካ ቡድኑ መጠናከር እንደሚያስፈልገው ከጨዋታው በኋላ ተናግረዋል።
ስለ ዝውውር መስኮቱ የተጠየቁት አሰልጣኙ “ ምን ማድረግ እንዳለብን ከጨዋታው በፊትም እናውቃለን ” ብለዋል።
“ ጨዋታውን በመሸነፋችን የመጣ አይደለም የዝውውር መስኮቱ ከመዘጋቱ በፊት የተወሰኑ ነገሮችን እናደርጋለን ” ሲሉ ጨምረው ተናግረዋል።
በዛሬው ጨዋታው በመጀመሪያ ሰከንዶች ግብ መቆጠሩ በጨዋታው መልክ ላይ ተፅዕኖ እንደነበረው ጠቁመዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የማንችስተር ሲቲው አሰልጣኝ ኢንዞ ማሬስካ ቡድኑ መጠናከር እንደሚያስፈልገው ከጨዋታው በኋላ ተናግረዋል።
ስለ ዝውውር መስኮቱ የተጠየቁት አሰልጣኙ “ ምን ማድረግ እንዳለብን ከጨዋታው በፊትም እናውቃለን ” ብለዋል።
“ ጨዋታውን በመሸነፋችን የመጣ አይደለም የዝውውር መስኮቱ ከመዘጋቱ በፊት የተወሰኑ ነገሮችን እናደርጋለን ” ሲሉ ጨምረው ተናግረዋል።
በዛሬው ጨዋታው በመጀመሪያ ሰከንዶች ግብ መቆጠሩ በጨዋታው መልክ ላይ ተፅዕኖ እንደነበረው ጠቁመዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


