ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

“ በፊፋ እቅድ እኔ አልተሳተፍኩም ” አርሴን ቬንገር

ምንጭ፦ TIKVAH | Ethiopia Sport

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
“ በፊፋ እቅድ እኔ አልተሳተፍኩም ” አርሴን ቬንገር
“ በፊፋ እቅድ እኔ አልተሳተፍኩም ” አርሴን ቬንገር

የቀድሞ የአርሰናል ታሪካዊ አሰልጣኝ አርሴን ቬንገር በአዲሱ የፊፋ እቅድ “ አልተሳተፍኩም “ ሲሉ አስታወቁ።

አሰልጣኝ አርሴን ቬንገር በፊፋ ውስጥ አለም አቀፍ የእግር ኳስ እድገት ሀላፊ በመሆን እያገለገሉ ይገኛሉ።

አሁን ላይ አርሴን ቬንገር ባወጡት ይፋዊ መግለጫ ስለ ተሰረዘው የፊፋ እቅድ እንደማያውቁ ገልፀዋል።

“ እኔ በእቅዱ አልተሳተፍኩም “ ያሉት አርሴን ቬንገር “ እኔም መጀመሪያ ላይ የሰማሁት ከመገናኛ ብዙሃን ነበር “ ብለዋል።

ፊፋ እቅዱን መሰረዙ " አስፈላጊ " እንደነበር የገለፁት ቬንገር ፊፋ ጨዋታዎችን በግልፅነት እና ታማኝነት እንዲያቀርብ ጥሪ አቅርበዋል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe

ተዛማጅ ታሪኮች