“ ቡድኔ ያሳየውን ነገር ወድጄዋለሁ ” ሚኬል አርቴታ

“ ቡድኔ ያሳየውን ነገር ወድጄዋለሁ ” ሚኬል አርቴታ
የመድፈኞቹ አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ቡድናቸው በዛሬው ጨዋታ ባሳየው ነገር መኩራታቸውን ተናግረዋል።
“ ምርጥ የቡድን እንቅስቃሴ አድርገናል “ ሲሉ ያደነቁት አርቴታ “ እዚህ ቦታ ማሸነፍ ምን ያህል ከባድ እንደሆነ አውቃለሁ ” ብለዋል።
“ ሁሉም ቡድን ከእነሱ ጋር ሲጫወት ይቸገራል ምክንያቱም በጣም ጥሩ ናቸው በደንብ ሰልጥነዋል ጥሩ ተጨዋቾች አሏቸው “ አርቴታ
አክለውም “ ከቡድኔ የተመለከትኳቸውን በጣም ብዙ ነገሮች ወድጃቸዋለሁ “ ሲሉ ተናግረዋል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
የመድፈኞቹ አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ቡድናቸው በዛሬው ጨዋታ ባሳየው ነገር መኩራታቸውን ተናግረዋል።
“ ምርጥ የቡድን እንቅስቃሴ አድርገናል “ ሲሉ ያደነቁት አርቴታ “ እዚህ ቦታ ማሸነፍ ምን ያህል ከባድ እንደሆነ አውቃለሁ ” ብለዋል።
“ ሁሉም ቡድን ከእነሱ ጋር ሲጫወት ይቸገራል ምክንያቱም በጣም ጥሩ ናቸው በደንብ ሰልጥነዋል ጥሩ ተጨዋቾች አሏቸው “ አርቴታ
አክለውም “ ከቡድኔ የተመለከትኳቸውን በጣም ብዙ ነገሮች ወድጃቸዋለሁ “ ሲሉ ተናግረዋል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe


