ባርሴሎና መሪነቱን አጠናክሯል !

ባርሴሎና መሪነቱን አጠናክሯል !
ባርሴሎና ከቫሌንሽያ ጋር ያደረገውን አራተኛ ሳምንት የሊግ መርሐግብር 5ለ0 በሆነ ሰፊ ውጤት ማሸነፍ ችሏል።
በጨዋታው ላሚን ያማል ሁለት ግቦችን ሲያስቆጥር ራፊና ፤ ሎፔዝ እና ፔድሪ ቀሪዎቹን ግቦች ከመረብ አሳርፈዋል።
ራፊና በውድድር አመቱ ስድስተኛ የላሊጋ ጎሉን ማስቆጠር ችሏል።
ባርሴሎና የመጀመሪያ አራት የሊግ ጨዋታዎችን በማሸነፍ ሊጉን በ 1️⃣2️⃣ ነጥቦች እየመራ ይገኛል።
ባርሴሎና በሊጉ ባደረጋቸው አራት ጨዋታዎች 1️⃣7️⃣ ጎሎችን ማስቆጠር ችሏል።
ባርሴሎና ረቡዕ ከፌይኖርድ ጋር የሻምፒየንስ ሊግ የመጀመሪያ ጨዋታውን ያደርጋል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
ባርሴሎና ከቫሌንሽያ ጋር ያደረገውን አራተኛ ሳምንት የሊግ መርሐግብር 5ለ0 በሆነ ሰፊ ውጤት ማሸነፍ ችሏል።
በጨዋታው ላሚን ያማል ሁለት ግቦችን ሲያስቆጥር ራፊና ፤ ሎፔዝ እና ፔድሪ ቀሪዎቹን ግቦች ከመረብ አሳርፈዋል።
ራፊና በውድድር አመቱ ስድስተኛ የላሊጋ ጎሉን ማስቆጠር ችሏል።
ባርሴሎና የመጀመሪያ አራት የሊግ ጨዋታዎችን በማሸነፍ ሊጉን በ 1️⃣2️⃣ ነጥቦች እየመራ ይገኛል።
ባርሴሎና በሊጉ ባደረጋቸው አራት ጨዋታዎች 1️⃣7️⃣ ጎሎችን ማስቆጠር ችሏል።
ባርሴሎና ረቡዕ ከፌይኖርድ ጋር የሻምፒየንስ ሊግ የመጀመሪያ ጨዋታውን ያደርጋል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe


