“ ትልቁ ተቀናቃኛችን ራሳችን ነን ” ሚኬል አርቴታ

“ ትልቁ ተቀናቃኛችን ራሳችን ነን ” ሚኬል አርቴታ
የወቅቱ የፕሪሚየር ሊግ አሸናፊ አርሰናል አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ “ ፍርሀት አላውቅም “ ሲሉ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።
“ ፍርሀት የሚለውን ቃል አልወደውም “ የሚሉት አርቴታ " በዚህ ስራ ላይ ፍርሀት አይሰማኝም ተነሳሽነት እና ፍላጎት ነው የሚሰማኝ “ ብለዋል።
ትልቁ ተቀናቃኛችሁ ማን ነው የሚል ጥያቄ የቀረበላቸው ሚኬል አርቴታ “ ራሳችን ነን ” ሲሉ ምላሽ ሰጥተዋል።
አክለውም “ ገና ልናሻሽላቸው እና ልናጠናክራቸው የምንችላቸውን ቦታዎች ሳይ ሁሉም በእኛ ላይ የተመሰረተ ይመስለኛል “ብለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የወቅቱ የፕሪሚየር ሊግ አሸናፊ አርሰናል አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ “ ፍርሀት አላውቅም “ ሲሉ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።
“ ፍርሀት የሚለውን ቃል አልወደውም “ የሚሉት አርቴታ " በዚህ ስራ ላይ ፍርሀት አይሰማኝም ተነሳሽነት እና ፍላጎት ነው የሚሰማኝ “ ብለዋል።
ትልቁ ተቀናቃኛችሁ ማን ነው የሚል ጥያቄ የቀረበላቸው ሚኬል አርቴታ “ ራሳችን ነን ” ሲሉ ምላሽ ሰጥተዋል።
አክለውም “ ገና ልናሻሽላቸው እና ልናጠናክራቸው የምንችላቸውን ቦታዎች ሳይ ሁሉም በእኛ ላይ የተመሰረተ ይመስለኛል “ብለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


