ትራምፕ ከፊፋ ጋር አለመነጋገራቸውን ገለፁ !

ትራምፕ ከፊፋ ጋር አለመነጋገራቸውን ገለፁ !
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ስለ ጂያኒ ኢንፋንቲኖ አዲስ እቅድ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።
ዶናልድ ትራምፕ በሰጡት አስተያየት ከጂያኒ ኢንፋንቲኖ ጋር ስለ አለም ዋንጫ ሽያጭ እቅድ አልተነጋገርኩም ብለዋል።
ፊፋ የአለም ዋንጫውን ድርሻ ለመግዛት ያሰቡትን ባለሀብቶች የሚመራቸው የዶናልድ ትራምፕ አማች ወንድም እንደሆነ ገለፆ ነበር።
ይሁን እንጂ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በዚህ ጉዳይ ከጂያኒ ኢንፋንቲኖ ጋር ፈፅሞ አልተነጋገርኩም ሲሉ አረጋግጠዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ስለ ጂያኒ ኢንፋንቲኖ አዲስ እቅድ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።
ዶናልድ ትራምፕ በሰጡት አስተያየት ከጂያኒ ኢንፋንቲኖ ጋር ስለ አለም ዋንጫ ሽያጭ እቅድ አልተነጋገርኩም ብለዋል።
ፊፋ የአለም ዋንጫውን ድርሻ ለመግዛት ያሰቡትን ባለሀብቶች የሚመራቸው የዶናልድ ትራምፕ አማች ወንድም እንደሆነ ገለፆ ነበር።
ይሁን እንጂ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በዚህ ጉዳይ ከጂያኒ ኢንፋንቲኖ ጋር ፈፅሞ አልተነጋገርኩም ሲሉ አረጋግጠዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


