ቶተንሀም ሽንፈት ገጥሞታል !

ቶተንሀም ሽንፈት ገጥሞታል !
የሰሜን ለንደኑ ክለብ ቶተንሀም ከብሬንትፎርድ ጋር ያደረገውን ጨዋታ 3ለ0 በሆነ ውጤት ተሸንፏል።
ብሬንትፎርድን አሸናፊ ያደረጉ ግቦች ካዮዲ ፣ ሌዊስ ፖተር እና ጃኔልት አስቆጥረዋል።
ቶተንሀም ቀጣይ መርሐግብሩን ቅዳሜ ከኒውካስል ዩናይትድ ጋር ያደርጋል።
ብሬንትፎርድ በበኩሉ እሁድ ከሊድስ ዩናይትድ ጋር የሚጫወት ይሆናል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
የሰሜን ለንደኑ ክለብ ቶተንሀም ከብሬንትፎርድ ጋር ያደረገውን ጨዋታ 3ለ0 በሆነ ውጤት ተሸንፏል።
ብሬንትፎርድን አሸናፊ ያደረጉ ግቦች ካዮዲ ፣ ሌዊስ ፖተር እና ጃኔልት አስቆጥረዋል።
ቶተንሀም ቀጣይ መርሐግብሩን ቅዳሜ ከኒውካስል ዩናይትድ ጋር ያደርጋል።
ብሬንትፎርድ በበኩሉ እሁድ ከሊድስ ዩናይትድ ጋር የሚጫወት ይሆናል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe


