ቶተንሀም የወዳጅነት ጨዋታ አሸንፏል !

ቶተንሀም የወዳጅነት ጨዋታ አሸንፏል !
ቶተንሀም ከቼልሲ ጋር ያደረገውን የወዳጅነት ጨዋታ 2ለ1 በሆነ ውጤት አሸንፏል።
የቶተንሀምን የድል ግቦች ሳንድሮ ቶናሊ እና ሪቻርልሰን ማስቆጠር ችለዋል።
የቼልሲን ግብ ብራዚላዊው እስቴቫኦ አስቆጥሯል።
ቼልሲ ረቡዕ ከጁቬንቱስ ጋር ሌላ የወዳጅነት ጨዋታ የሚያደርግ ይሆናል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ቶተንሀም ከቼልሲ ጋር ያደረገውን የወዳጅነት ጨዋታ 2ለ1 በሆነ ውጤት አሸንፏል።
የቶተንሀምን የድል ግቦች ሳንድሮ ቶናሊ እና ሪቻርልሰን ማስቆጠር ችለዋል።
የቼልሲን ግብ ብራዚላዊው እስቴቫኦ አስቆጥሯል።
ቼልሲ ረቡዕ ከጁቬንቱስ ጋር ሌላ የወዳጅነት ጨዋታ የሚያደርግ ይሆናል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


