“ ቼልሲ ለሊጉ ዋንጫ ይፎካከራል ” ሚኬል አርቴታ

“ ቼልሲ ለሊጉ ዋንጫ ይፎካከራል ” ሚኬል አርቴታ
የአርሰናሉ ዋና አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ቼልሲ ለፕሪሚየር ሊጉ ዋንጫ መፎካከር እንደሚችል ገልጸዋል።
ቼልሲ ለሊጉ ዋንጫ ለመፎካከር ሁሉንም አስፈላጊ ነገሮች ይዟል የሚል እምነት እንዳላቸው ሚኬል አርቴታ ተናግረዋል።
ሚኬል አርቴታ በንግግራቸው “ ቼልሲ የያዘው አሰልጣኝ ፣ የክለቡ ታሪክ ፣ የተጨዋች ጥራት ለሊጉ እንዲፎካከር ያደርገዋል ” ብለዋል።
አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ አያይዘውም ቼልሲ ያለው መርሐ ግብር ከሌሎች ያነሰ መሆኑ ይረዳዋል በማለት ተናግረዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የአርሰናሉ ዋና አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ቼልሲ ለፕሪሚየር ሊጉ ዋንጫ መፎካከር እንደሚችል ገልጸዋል።
ቼልሲ ለሊጉ ዋንጫ ለመፎካከር ሁሉንም አስፈላጊ ነገሮች ይዟል የሚል እምነት እንዳላቸው ሚኬል አርቴታ ተናግረዋል።
ሚኬል አርቴታ በንግግራቸው “ ቼልሲ የያዘው አሰልጣኝ ፣ የክለቡ ታሪክ ፣ የተጨዋች ጥራት ለሊጉ እንዲፎካከር ያደርገዋል ” ብለዋል።
አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ አያይዘውም ቼልሲ ያለው መርሐ ግብር ከሌሎች ያነሰ መሆኑ ይረዳዋል በማለት ተናግረዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


