ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

ባየር ሙኒክ ነጥብ ተጋርቷል !

ምንጭ፦ TIKVAH | Ethiopia Sport

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
ባየር ሙኒክ ነጥብ ተጋርቷል !
ባየር ሙኒክ ነጥብ ተጋርቷል !

በጀርመን ቡንደስሊጋ ሁለተኛ ሳምንት መርሐ ግብር ባየር ሙኒክ ከሻልክ 04 ጋር 0ለ0 ተለያይቷል።

ውጤቱን ተከትሎ ባየር ሙኒክ በአራት ነጥቦች አራተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል።

በጨዋታው ህመም ላይ የነበረው ጀማል ሙሲያላ ተቀይሮ ገብቶ መጫወት ችሏል።

ባየር ሙኒክ ሀሙስ ከቦዶ ጋር የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የመጀመሪያ ጨዋታውን ያደርጋል።

@tikvahethsport      @kidusyoftahe

ተዛማጅ ታሪኮች