አሊሀንድሮ ባልዴ ከስብስቡ ውጪ ሆነ !

አሊሀንድሮ ባልዴ ከስብስቡ ውጪ ሆነ !
ስፔናዊው ተከላካይ አሊሀንድሮ ባልዴ ኤልቼን ከሚገጥመው የባርሴሎና ስብስብ ውጪ ሆኗል።
ባልዴ ለጨዋታው ለመጓዝ ዝግጁ ቢሆንም አሰልጣኝ ሀንሲ ፍሊክ ውሳኔ መቅረቱ ተነግሯል።
የመጀመሪያ ቡድን ጨዋታውን በ 17ዓመቱ ያደረገው ባልዴ በ 18ዓመቱ ጆርዲ አልባን በማስቀመጥ የቋሚነት ቦታውን አስጠብቆ ነበር።
አሊሀንድሮ ባልዴ አሁን ላይ የአሰልጣኝ ሀንሲ ፍሊክ የመጀመሪያ ምርጫ አለመሆኑን የስፔን ሚዲያዎች ዘግበዋል።
በተጨማሪም ሮድሪ እና ፍራንክ ዲ ዮንግ በዛሬው የመጀመሪያ የሊግ ጨዋታ አይሳተፉም።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
ስፔናዊው ተከላካይ አሊሀንድሮ ባልዴ ኤልቼን ከሚገጥመው የባርሴሎና ስብስብ ውጪ ሆኗል።
ባልዴ ለጨዋታው ለመጓዝ ዝግጁ ቢሆንም አሰልጣኝ ሀንሲ ፍሊክ ውሳኔ መቅረቱ ተነግሯል።
የመጀመሪያ ቡድን ጨዋታውን በ 17ዓመቱ ያደረገው ባልዴ በ 18ዓመቱ ጆርዲ አልባን በማስቀመጥ የቋሚነት ቦታውን አስጠብቆ ነበር።
አሊሀንድሮ ባልዴ አሁን ላይ የአሰልጣኝ ሀንሲ ፍሊክ የመጀመሪያ ምርጫ አለመሆኑን የስፔን ሚዲያዎች ዘግበዋል።
በተጨማሪም ሮድሪ እና ፍራንክ ዲ ዮንግ በዛሬው የመጀመሪያ የሊግ ጨዋታ አይሳተፉም።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe


