“ አንድ ጨዋታ አላማችንን አይቀይርም ” ማይክል ካሪክ

“ አንድ ጨዋታ አላማችንን አይቀይርም ” ማይክል ካሪክ
የማንችስተር ዩናይትዱ አሰልጣኝ ማይክል ካሪክ ቡድናቸው ቢሸነፍም ቀጣይ ጨዋታ ላይ ያተኩራል ብለዋል።
“ ይሄ አንድ ጨዋታ ነው ገና የውድድር አመቱ መጀመሪያ ነው እቅዳችንን አይቀይረውም “ ሲሉ ካሪክ ተናግረዋል።
አክለውም “ ለመቀበል ከባድ ነው ነገርግን አንድ ጨዋታ ነው የክለቡን አቅጣጫ አያስቀይርም "ብለዋል።
" መረጋጋት እና ቀጣይ ጨዋታ ላይ ማተኮር አለብን “ ሲሉ ጨምረው ተናግረዋል።
“ ዛሬ የተፈጠረውን መርሳት አንችልም ከዚህ ብዙ መማር ይኖርብናል ፤ በምንም መልኩ ይቆጠር ሁለት ጎል ማስተናገድ ያበሳጫል ” ማይክል ካሪክ
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
የማንችስተር ዩናይትዱ አሰልጣኝ ማይክል ካሪክ ቡድናቸው ቢሸነፍም ቀጣይ ጨዋታ ላይ ያተኩራል ብለዋል።
“ ይሄ አንድ ጨዋታ ነው ገና የውድድር አመቱ መጀመሪያ ነው እቅዳችንን አይቀይረውም “ ሲሉ ካሪክ ተናግረዋል።
አክለውም “ ለመቀበል ከባድ ነው ነገርግን አንድ ጨዋታ ነው የክለቡን አቅጣጫ አያስቀይርም "ብለዋል።
" መረጋጋት እና ቀጣይ ጨዋታ ላይ ማተኮር አለብን “ ሲሉ ጨምረው ተናግረዋል።
“ ዛሬ የተፈጠረውን መርሳት አንችልም ከዚህ ብዙ መማር ይኖርብናል ፤ በምንም መልኩ ይቆጠር ሁለት ጎል ማስተናገድ ያበሳጫል ” ማይክል ካሪክ
@Tikvahethsport @kidusyoftahe


