“ የቼልሲ ዋንጫ ለቶተንሀም ሊሰጥ ይገባል ” ፖቼቲኖ

“ የቼልሲ ዋንጫ ለቶተንሀም ሊሰጥ ይገባል ” ፖቼቲኖ
አርጀንቲናዊው አሰልጣኝ ማውሪስዮ ፖቼቲኖ ቼልሲ 2017 ያሳካው የሊግ ዋንጫ ለቶተንሀም እንዲሰጥ ጠይቀዋል።
“ ቼልሲ የፋይናንስ ደንብ መጣሱን አምኖ ቅጣቱንም ተቀብሏል “ ያሉት ፖቼቲኖ “ ስለዚህ ዋንጫው ለቶተንሀም መሰጠት አለበት “ ብለዋል።
“ ምክንያቱም ውድድሩ የተደረገው በተመሳሳይ ህግ አይደለም እነሱ ጥሰዋል “ ሲሉ አስረድተዋል።
አክለውም “ የቼልሲ ደጋፊዎች እንደሚበሳጩብኝ አውቃለሁ ነገርግን የጣሰው ቶተንሀም ቢሆንም ዋንጫው አይገባንም ብዬ እናገር ነበር " ብለዋል።
ቼልሲ በ 2016/17 የውድድር ዘመን ሊጉን ሲያሳካ ቶተንሀም ሁለተኛ ደረጃ ይዞ ነበር ያጠናቀቀው።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
አርጀንቲናዊው አሰልጣኝ ማውሪስዮ ፖቼቲኖ ቼልሲ 2017 ያሳካው የሊግ ዋንጫ ለቶተንሀም እንዲሰጥ ጠይቀዋል።
“ ቼልሲ የፋይናንስ ደንብ መጣሱን አምኖ ቅጣቱንም ተቀብሏል “ ያሉት ፖቼቲኖ “ ስለዚህ ዋንጫው ለቶተንሀም መሰጠት አለበት “ ብለዋል።
“ ምክንያቱም ውድድሩ የተደረገው በተመሳሳይ ህግ አይደለም እነሱ ጥሰዋል “ ሲሉ አስረድተዋል።
አክለውም “ የቼልሲ ደጋፊዎች እንደሚበሳጩብኝ አውቃለሁ ነገርግን የጣሰው ቶተንሀም ቢሆንም ዋንጫው አይገባንም ብዬ እናገር ነበር " ብለዋል።
ቼልሲ በ 2016/17 የውድድር ዘመን ሊጉን ሲያሳካ ቶተንሀም ሁለተኛ ደረጃ ይዞ ነበር ያጠናቀቀው።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


