ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

የአለም ዋንጫ ድርሻ ሊሸጥ መሆኑ ተነገረ !

ምንጭ፦ TIKVAH | Ethiopia Sport

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
የአለም ዋንጫ ድርሻ ሊሸጥ መሆኑ ተነገረ !
የአለም ዋንጫ ድርሻ ሊሸጥ መሆኑ ተነገረ ! የፊፋው ፕሬዝዳንት ጂያኒ ኢንፋንቲኖ የአለም ዋንጫን የተወሰነ ድርሻ ለግል ኢንቨስተሮች ለመሸጥ ማቀዳቸውን ዘ ታይምስ ዘግቧል። ከዚህ ስምምነት ጂያኒ ኢንፋንቲኖ ለግል ኪሳቸው በአስር ሚልዮን የሚቆጠር ገንዘብ እንደሚያገኙ ተነግሯል። ፕሬዝዳንት ጂያኒ ኢንፋንቲኖ አሁን ላይ ፍላጎት ካሳዩ ኢንቨስተሮች ጋር ለንግግር መቀመጣቸው ተሰምቷል። ከጂያኒ ኢንፋንቲኖ…

ተዛማጅ ታሪኮች