ዩናይትድ ታዳጊ ለማስፈረም እየሰራ ነው !

ዩናይትድ ታዳጊ ለማስፈረም እየሰራ ነው !
ማንችስተር ዩናይትድ የሌስተር ሲቲውን ታዳጊ ሉዊስ ፔጅ ለማስጸረም እየሰሩ መሆኑ ተገልጿል።
በተጨማሪም አርሰናል እና አስቶን ቪላ ተጫዋቹን የማስፈረም ፍላጎት እንዳላቸው ተገልጿል።
ይሁን እንጂ ቀያዮቹ ሴጣኖች የ 18ዓመቱን የአጥቂ አማካይ ለማስፈረም እየተቃረቡ መሆኑን ቢቢሲ ዘግቧል።
ታዳጊው ለሌስተር ሲቲ ዋናው ቡድን ከሀያ በላይ ጨዋታዎች ማድረጉ ተገልጿል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ማንችስተር ዩናይትድ የሌስተር ሲቲውን ታዳጊ ሉዊስ ፔጅ ለማስጸረም እየሰሩ መሆኑ ተገልጿል።
በተጨማሪም አርሰናል እና አስቶን ቪላ ተጫዋቹን የማስፈረም ፍላጎት እንዳላቸው ተገልጿል።
ይሁን እንጂ ቀያዮቹ ሴጣኖች የ 18ዓመቱን የአጥቂ አማካይ ለማስፈረም እየተቃረቡ መሆኑን ቢቢሲ ዘግቧል።
ታዳጊው ለሌስተር ሲቲ ዋናው ቡድን ከሀያ በላይ ጨዋታዎች ማድረጉ ተገልጿል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


