“ ገንዘብ ከፍሎ አርጀንቲና ላይ ዘመቻ ያስከፈተው የብራዚል መንግሥት ነው “ ዣቪየር ሚሌ

“ ገንዘብ ከፍሎ አርጀንቲና ላይ ዘመቻ ያስከፈተው የብራዚል መንግሥት ነው “ ዣቪየር ሚሌ
የአርጀንቲና ፕሬዝዳንት ዣቪየር ሚሌ በአለም ዋንጫ ወቅት አርጀንቲና ላይ ዘመቻ አስከፍተዋል ያሏቸውን ሀገራት ወቅሰዋል።
ፕሬዝዳንቱ በሰጡት አስተያየት ብራዚል ፣ ሜክሲኮ እና የአሜሪካ ዲሞክራት ፓርቲ የፀረ አርጀንቲና ዘመቻን በገንዘብ እንደደገፉ ገልጸዋል።
“ በዚህ የፀረ አርጀንቲና ዘመቻ ላይ የብራዚል መንግሥት ከፍተኛውን 25% ያህል ፋይናንስ ሸፍኗል “ ሲሉ ፕሬዝዳንቱ ወቅሰዋል።
በተጨማሪም “ የፀረ አርጀንቲና ዘመቻው በሜክሲኮ እና የአሜሪካ ዲሞክራት ፓርቲ ተደግፏል “ ብለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የአርጀንቲና ፕሬዝዳንት ዣቪየር ሚሌ በአለም ዋንጫ ወቅት አርጀንቲና ላይ ዘመቻ አስከፍተዋል ያሏቸውን ሀገራት ወቅሰዋል።
ፕሬዝዳንቱ በሰጡት አስተያየት ብራዚል ፣ ሜክሲኮ እና የአሜሪካ ዲሞክራት ፓርቲ የፀረ አርጀንቲና ዘመቻን በገንዘብ እንደደገፉ ገልጸዋል።
“ በዚህ የፀረ አርጀንቲና ዘመቻ ላይ የብራዚል መንግሥት ከፍተኛውን 25% ያህል ፋይናንስ ሸፍኗል “ ሲሉ ፕሬዝዳንቱ ወቅሰዋል።
በተጨማሪም “ የፀረ አርጀንቲና ዘመቻው በሜክሲኮ እና የአሜሪካ ዲሞክራት ፓርቲ ተደግፏል “ ብለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


