“ ጎሜዝ ሊጉ ሲጀምር አይኖርም ” አንዶኒ ኢራኦላ

“ ጎሜዝ ሊጉ ሲጀምር አይኖርም ” አንዶኒ ኢራኦላ
የሊቨርፑሉ የተከላካይ ስፍራ ተጨዋች ጆሴፍ ጎሜዝ ከቀናት በፊት ጉዳት አጋጥሞት ነበር።
ሊቨርፑል በወዳጅነት ጨዋታ ሰንደርላንድን ሲያሸንፍ ጎሜዝ በ10ኛው ደቂቃ ነበር በጉዳት የተቀየረው።
አሰልጣኝ አንዶኒ ኢራኦላ ጎሜዝ “ ለበርካታ ሳምንታት ከሜዳ ይርቃል “ ሲሉ አሳውቀዋል።
አክለውም “ ጎሜዝ ፕሪሚየር ሊጉ ሲጀመር ወደ ሜዳ አይመለስም “ ከዛ በኋላ ግን ብዙ አይቆይም ሲሉ ገልጸዋል።
ሊቨርፑል የመጀመሪያ የፕሪሚየር ሊግ ጨዋታውን ከኒውካስል ዩናይትድ ጋር ያደርጋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የሊቨርፑሉ የተከላካይ ስፍራ ተጨዋች ጆሴፍ ጎሜዝ ከቀናት በፊት ጉዳት አጋጥሞት ነበር።
ሊቨርፑል በወዳጅነት ጨዋታ ሰንደርላንድን ሲያሸንፍ ጎሜዝ በ10ኛው ደቂቃ ነበር በጉዳት የተቀየረው።
አሰልጣኝ አንዶኒ ኢራኦላ ጎሜዝ “ ለበርካታ ሳምንታት ከሜዳ ይርቃል “ ሲሉ አሳውቀዋል።
አክለውም “ ጎሜዝ ፕሪሚየር ሊጉ ሲጀመር ወደ ሜዳ አይመለስም “ ከዛ በኋላ ግን ብዙ አይቆይም ሲሉ ገልጸዋል።
ሊቨርፑል የመጀመሪያ የፕሪሚየር ሊግ ጨዋታውን ከኒውካስል ዩናይትድ ጋር ያደርጋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


