ፉልሀም ጎንዛሎ ጋርሺያን ማስፈረም ይፈልጋል !

ፉልሀም ጎንዛሎ ጋርሺያን ማስፈረም ይፈልጋል ! ፉልሀም የሪያል ማድሪዱን አጥቂ ጎንዛሎ ጋርሺያ ለማስፈረም በንግግር ላይ መሆናቸው ተገልጿል። ፉልሀም ተጫዋቹን ከቀድሞ አሰልጣኙ አርቤሎኣ ጋር ለመቀላቀል እየተነጋገሩ እንደሚገኙ ዘ አትሌቲክ ዘግቧል። አሰልጣኝ አርቤሎኣ በዚህ ክረምት ፉልሀምን በአሰልጣኝነት መረከባቸው አይዘነጋም። በበርካታ ክለቦች እየተፈለገ የሚገኘው ጋርሺያ የፉልሀም የመጀመሪያ…


