“ ፊፋ አሳዝኖናል ” CONCACAF

“ ፊፋ አሳዝኖናል ” CONCACAF
“ ስለ እቅዱ ምንም አናውቅም ” የእንግሊዝ ኤፍኤ
ፊፋ አለም ዋንጫውን ድርሻ ለመሸጥ የያዘውን እቅድ ተከትሎ " CONCACAF " ብስጭቱን ገልጿል።
ፊፋ በጉዳዩ ዙሪያ አስፈላጊውን ሂደት ባለመከተሉ ማዘኑን " CONCACAF " ባወጣው መግለጫ አሳውቋል።
እቅዱ ውይይት ሳይደረግበት ለህዝብ ይፋ መሆኑ የእግርኳስ ማህበሩን አባል ሀገራት እንዳበሳጨ በመግለጫው ተጠቅሷል።
የእንግሊዝ እግር ኳስ ማህበር በበኩሉ “ ስለ እቅዱ ምንም እውቅና የለንም የተነገረን መረጃ የለም “ ሲል ፊፋን ተችቷል።
የፈረንሳይ እግርኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ፊሊፔ ዲያሎ በበኩላቸው “ ፊፋ የቱንም አባል ሀገር አላማከረም ” ብለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
“ ስለ እቅዱ ምንም አናውቅም ” የእንግሊዝ ኤፍኤ
ፊፋ አለም ዋንጫውን ድርሻ ለመሸጥ የያዘውን እቅድ ተከትሎ " CONCACAF " ብስጭቱን ገልጿል።
ፊፋ በጉዳዩ ዙሪያ አስፈላጊውን ሂደት ባለመከተሉ ማዘኑን " CONCACAF " ባወጣው መግለጫ አሳውቋል።
እቅዱ ውይይት ሳይደረግበት ለህዝብ ይፋ መሆኑ የእግርኳስ ማህበሩን አባል ሀገራት እንዳበሳጨ በመግለጫው ተጠቅሷል።
የእንግሊዝ እግር ኳስ ማህበር በበኩሉ “ ስለ እቅዱ ምንም እውቅና የለንም የተነገረን መረጃ የለም “ ሲል ፊፋን ተችቷል።
የፈረንሳይ እግርኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ፊሊፔ ዲያሎ በበኩላቸው “ ፊፋ የቱንም አባል ሀገር አላማከረም ” ብለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


