#Fake : በተለያዩ የማኅበራዊ ሚዲያ ገጾች ላይ የአማራ ክልል ፖሊስ " ለወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ፖሊስ የላከው ነው " ተብሎ የተሰራጨው የትግራይ ተወላጆች ላይ ቁጥጥር እንዲደረ…
ምንጭ፦ TIKVAH Ethiopia
·

#Fake : በተለያዩ የማኅበራዊ ሚዲያ ገጾች ላይ የአማራ ክልል ፖሊስ " ለወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ፖሊስ የላከው ነው " ተብሎ የተሰራጨው የትግራይ ተወላጆች ላይ ቁጥጥር እንዲደረግ የሚያዝ ደብዳቤ ሐሰተኛ መሆኑ ተገልጿል።
ደብዳቤው ሐምሌ 30/2018 ዓ.ም የተጻፈ ቢሆንም፣ ተቋሙ የቀድሞ ስያሜውን " የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን " ወደ አማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ከቀየረ ወራት ተቆጥሯል።
በተጨማሪም፣ ደብዳቤው ላይ ፈርመዋል የተባሉት መንገሻ አውራሪስ ከተቋሙ ከለቀቁ ዓመታት መቆጠራቸው ተመላክቷል።
በመሆኑም ደብዳቤው ከእውነት የራቀና ሀሰተኛ ነው። #AMC
@tikvahethiopia
ደብዳቤው ሐምሌ 30/2018 ዓ.ም የተጻፈ ቢሆንም፣ ተቋሙ የቀድሞ ስያሜውን " የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን " ወደ አማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ከቀየረ ወራት ተቆጥሯል።
በተጨማሪም፣ ደብዳቤው ላይ ፈርመዋል የተባሉት መንገሻ አውራሪስ ከተቋሙ ከለቀቁ ዓመታት መቆጠራቸው ተመላክቷል።
በመሆኑም ደብዳቤው ከእውነት የራቀና ሀሰተኛ ነው። #AMC
@tikvahethiopia


