ሀል ሲቲ ተከታታይ ድሉን አሳክቷል !

ሀል ሲቲ ተከታታይ ድሉን አሳክቷል !
በፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ሀል ሲቲ በሊያም ሚላር ጎል ኮቬንትሪን 1ለ0 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችሏል።
አዲስ አዳጊው ሀል ሲቲ ተከታታይ የፕሪሚየር ሊግ ጨዋታውን በማሸነፍ ጥሩ የሚባል አጀማመር አድርጓል።
ሀል ሲቲ ስድስት ነጥቦችን በመሰብሰብ ሁለተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል።
በአሰልጣኝ ፍራንክ ላምፓርድ የሚመራው ኮቬንትሪ የመጀመሪያ ሁለት ጨዋታዎችን ተሸንፈዋል።
በሌላ ጨዋታ ኤቨርተን ከበርንማውዝ ጋር 1ለ1 በሆነ አቻ ውጤት ተለያይተዋል
የበርንማውዝን ግብ ስኮት ሲያስቆጥር ታርኮውስኪ ኤቨርተንን አቻ ማድረግ ችሏል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
በፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ሀል ሲቲ በሊያም ሚላር ጎል ኮቬንትሪን 1ለ0 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችሏል።
አዲስ አዳጊው ሀል ሲቲ ተከታታይ የፕሪሚየር ሊግ ጨዋታውን በማሸነፍ ጥሩ የሚባል አጀማመር አድርጓል።
ሀል ሲቲ ስድስት ነጥቦችን በመሰብሰብ ሁለተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል።
በአሰልጣኝ ፍራንክ ላምፓርድ የሚመራው ኮቬንትሪ የመጀመሪያ ሁለት ጨዋታዎችን ተሸንፈዋል።
በሌላ ጨዋታ ኤቨርተን ከበርንማውዝ ጋር 1ለ1 በሆነ አቻ ውጤት ተለያይተዋል
የበርንማውዝን ግብ ስኮት ሲያስቆጥር ታርኮውስኪ ኤቨርተንን አቻ ማድረግ ችሏል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


