“ ሀሪ ኬን ባሎን ዶር አያሸንፍም ”

“ ሀሪ ኬን ባሎን ዶር አያሸንፍም ”
ፈረንሳዊው የቀድሞ ተጨዋች ኢማኑኤል ፔቲት ሀሪ ኬን ባሎን ዶር የማሸነፍ እድሉ እንዳበቃ ገልጿል።
“ ሀሪ ኬን ብዙ ጎል አስቆጥሯል ነገርግን ቡንደስሊጋ ዋንጫ ብቻውን ለባሎን ዶር ለመታጨት በቂ አይደለም “ ሲል ተደምጧል።
አክሎም “ በሻምፒየንስ ሊጉ እና ከእንግሊዝ ጋር በትልቅ ጨዋታ አልታየም ነበር ሲል ጨምሮ ተናግሯል።
በባሎን ዶር ፉክክር ውስጥ ከሀሪ ኬን በላይ የሚቀመጡ በርካታ ተጨዋቾች እንዳሉ ኢማኑኤል ፔቲት ተናግሯል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ፈረንሳዊው የቀድሞ ተጨዋች ኢማኑኤል ፔቲት ሀሪ ኬን ባሎን ዶር የማሸነፍ እድሉ እንዳበቃ ገልጿል።
“ ሀሪ ኬን ብዙ ጎል አስቆጥሯል ነገርግን ቡንደስሊጋ ዋንጫ ብቻውን ለባሎን ዶር ለመታጨት በቂ አይደለም “ ሲል ተደምጧል።
አክሎም “ በሻምፒየንስ ሊጉ እና ከእንግሊዝ ጋር በትልቅ ጨዋታ አልታየም ነበር ሲል ጨምሮ ተናግሯል።
በባሎን ዶር ፉክክር ውስጥ ከሀሪ ኬን በላይ የሚቀመጡ በርካታ ተጨዋቾች እንዳሉ ኢማኑኤል ፔቲት ተናግሯል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


