“ ለሳላህ ያወጣነውን ወጪ ለመመለስ ተቃርበናል ”

“ ለሳላህ ያወጣነውን ወጪ ለመመለስ ተቃርበናል ”
ግብፃዊውን ተጨዋች ሞሀመድ ሳላህ ያስፈረመው ትራብዞንስፖር በክለቡ መጠነ ሰፊ ለውጥ እያሳየ መሆኑ ተገልጿል።
ክለቡ ሞሀመድ ሳላህን ካስፈረመ በኋላ በርካታ ትኬቶች መሸጡ ተነግሯል።
የክለቡ ፕሬዝዳንት በሰጡት አስተያየት “ ሳላህን ካስፈረምን ሶስት ቀናት ውስጥ 18ሺህ የአመት ትኬቶች ሸጠናል " ብለዋል።
አክለውም “ 25ሺህ ትኬት መድረስ ከቻልን ሳላህን ለማስፈረም ያወጣነውን ወጪ መመለስ እንችላለን "ሲሉ ገልጸዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ግብፃዊውን ተጨዋች ሞሀመድ ሳላህ ያስፈረመው ትራብዞንስፖር በክለቡ መጠነ ሰፊ ለውጥ እያሳየ መሆኑ ተገልጿል።
ክለቡ ሞሀመድ ሳላህን ካስፈረመ በኋላ በርካታ ትኬቶች መሸጡ ተነግሯል።
የክለቡ ፕሬዝዳንት በሰጡት አስተያየት “ ሳላህን ካስፈረምን ሶስት ቀናት ውስጥ 18ሺህ የአመት ትኬቶች ሸጠናል " ብለዋል።
አክለውም “ 25ሺህ ትኬት መድረስ ከቻልን ሳላህን ለማስፈረም ያወጣነውን ወጪ መመለስ እንችላለን "ሲሉ ገልጸዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


