ማንችስተር ሲቲ ተጨዋች አስፈርሟል !

ማንችስተር ሲቲ ተጨዋች አስፈርሟል !
ማንችስተር ሲቲ እንግሊዛዊውን አማካይ ኤሊየት አንደርሰን በአምስት አመት ኮንትራት ማስፈረማቸውን ይፋ አድርገዋል።
የ 23ዓመቱ አማካይ አንደርሰን ዝውውሩን በአሜሪካ አጠናቋል።
አሰልጣኝ ኢንዞ ማሬስካን የሾመው ማንችስተር ሲቲ ተጫዋቹን በ 1️⃣1️⃣6️⃣ ሚልዮን ፓውንድ አስፈርሟል።
ተጨዋቹ በማንችስተር ሲቲ ቤት በሳምንት 300ሺህ ፓውንድ የሚደርስ ክፍያ እንደሚያገኝ ተነግሯል።
በፕሪሚየር ሊጉ ኤርሊንግ ሀላንድ እና ቨርጅል ቫን ዳይክ ቀጥሎ ከፍተኛ ተከፋይ ሆኗል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ማንችስተር ሲቲ እንግሊዛዊውን አማካይ ኤሊየት አንደርሰን በአምስት አመት ኮንትራት ማስፈረማቸውን ይፋ አድርገዋል።
የ 23ዓመቱ አማካይ አንደርሰን ዝውውሩን በአሜሪካ አጠናቋል።
አሰልጣኝ ኢንዞ ማሬስካን የሾመው ማንችስተር ሲቲ ተጫዋቹን በ 1️⃣1️⃣6️⃣ ሚልዮን ፓውንድ አስፈርሟል።
ተጨዋቹ በማንችስተር ሲቲ ቤት በሳምንት 300ሺህ ፓውንድ የሚደርስ ክፍያ እንደሚያገኝ ተነግሯል።
በፕሪሚየር ሊጉ ኤርሊንግ ሀላንድ እና ቨርጅል ቫን ዳይክ ቀጥሎ ከፍተኛ ተከፋይ ሆኗል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


