“ ሜሲ ለአለም ዋንጫው ገበያ እንዲቆይ ይፈለጋል “

“ ሜሲ ለአለም ዋንጫው ገበያ እንዲቆይ ይፈለጋል “
“ የፊፋ መርህ ፍትሐዊ ጨዋታ ቢሆንም የሚታየው ኢ-ፍትሐዊነት ነው “
የግብፅ ብሔራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ ሆሳም ሀሰን ከጨዋታው ፍፃሜ በኃላ ቅሬታቸውን አሰምተዋል።
“ ለአለም ሻምፒዮን ከተለያዩ አካላት ድጋፍ ይደረጋል “ ያሉ ሲሆን “ ሜሲ በአለም ዋንጫው ገበያ እንዲቆይ ይፈለጋል ፣ ሁሉም የሚያደላው ለእነሱ ነው “ ብለዋል።
አሰልጣኙ የፊፋ መርህ ቃል “ ፍትሐዊ ጨዋታ ነው “ ሲሉ “ ነገር ግን እኛ ላይ ኢ-ፍትሐዊ ነበሩ “ በማለት “ ግብፅ በአለም መድረክ ተፅዕኖ ፈጣሪ ሆና እንድትቀጥል እንሰራለን “ ሲሉ ተደምጠዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
“ የፊፋ መርህ ፍትሐዊ ጨዋታ ቢሆንም የሚታየው ኢ-ፍትሐዊነት ነው “
የግብፅ ብሔራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ ሆሳም ሀሰን ከጨዋታው ፍፃሜ በኃላ ቅሬታቸውን አሰምተዋል።
“ ለአለም ሻምፒዮን ከተለያዩ አካላት ድጋፍ ይደረጋል “ ያሉ ሲሆን “ ሜሲ በአለም ዋንጫው ገበያ እንዲቆይ ይፈለጋል ፣ ሁሉም የሚያደላው ለእነሱ ነው “ ብለዋል።
አሰልጣኙ የፊፋ መርህ ቃል “ ፍትሐዊ ጨዋታ ነው “ ሲሉ “ ነገር ግን እኛ ላይ ኢ-ፍትሐዊ ነበሩ “ በማለት “ ግብፅ በአለም መድረክ ተፅዕኖ ፈጣሪ ሆና እንድትቀጥል እንሰራለን “ ሲሉ ተደምጠዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


