ሪያል ማድሪድ ድል አድርጓል !

ሪያል ማድሪድ ድል አድርጓል !
ሪያል ማድሪድ ከራዮ ቫዬካኖ ጋር ያደረገውን የ ላሊጋ አምስተኛ ሳምንት መርሐ ግብር 4ለ1 አሸንፏል።
የሎስ ብላንኮዎቹን የድል ግቦች ኪሊያን ምባፔ 2x ፣ ጁድ ቤሊንግሀም እና ካሬራስ አስቆጥረዋል።
የራዮ ቫዬካኖን ግብ ካሜሎ ከመረብ ማሳረፍ ችሏል።
ኪሊያን ምባፔ በውድድር ዘመኑ ስድስተኛ የሊግ ግቡን ከመረብ አሳርፏል።
ሪያል ማድሪድ በ 1️⃣2️⃣ ነጥቦች በሊጉ ደረጃ ሰንጠረዥ ሁለተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጠዋል።
ሎስ ብላንኮዎቹ ማክሰኞ ከኤልቼ ጋር የሊግ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
ሪያል ማድሪድ ከራዮ ቫዬካኖ ጋር ያደረገውን የ ላሊጋ አምስተኛ ሳምንት መርሐ ግብር 4ለ1 አሸንፏል።
የሎስ ብላንኮዎቹን የድል ግቦች ኪሊያን ምባፔ 2x ፣ ጁድ ቤሊንግሀም እና ካሬራስ አስቆጥረዋል።
የራዮ ቫዬካኖን ግብ ካሜሎ ከመረብ ማሳረፍ ችሏል።
ኪሊያን ምባፔ በውድድር ዘመኑ ስድስተኛ የሊግ ግቡን ከመረብ አሳርፏል።
ሪያል ማድሪድ በ 1️⃣2️⃣ ነጥቦች በሊጉ ደረጃ ሰንጠረዥ ሁለተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጠዋል።
ሎስ ብላንኮዎቹ ማክሰኞ ከኤልቼ ጋር የሊግ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe


