ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

“ ቀላል ጨዋታ ባይሆንም ጥሩ ስራችሁን ቀጥሉበት ” የኦስትሪያ ፕሬዝዳንት

ምንጭ፦ TIKVAH | Ethiopia Sport

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
“ ቀላል ጨዋታ ባይሆንም ጥሩ ስራችሁን ቀጥሉበት ” የኦስትሪያ ፕሬዝዳንት
“ ቀላል ጨዋታ ባይሆንም ጥሩ ስራችሁን ቀጥሉበት ” የኦስትሪያ ፕሬዝዳንት

“ ለማሸነፍ የቻልነውን እናደርጋለን ክቡር ፕሬዝዳንት “ አርናቶቪች

የኦስትሪያ ፕሬዝዳንት አሌክሳንደር ቫን ደር ቤለን ከስፔን ጨዋታ በፊት ለቡድናቸው መልዕክት አስተላልፈዋል።

ለተመዘገበው ውጤት እንኳን ደስ አላችሁ ያሉት ፕሬዝዳንቱ “ ጠንክሮ መስራት እና አላማ ላይ ማተኮር ለውጥ እንደሚያመጣ አረጋግጣችኋል “ ብለዋል።

አክለውም “ አሁን ጠንካራ ተጋጣሚ ይጠብቃችኋል ቀላል አይሆንም ነገርግን አለም ዋንጫ ነው በጥሩ ስራችሁ ቀጥሉ "ሲሉ ገልጸዋል።

ማርኮ አርናቶቪች “ ክቡር ፕሬዝዳንት እናመሰግናለን ፤ እንዲሁም ደጋፊውን ለማሸነፍ የቻልነውን እናደርጋለን " ብሏል።

የቡድኑ አምበል ዴቪድ አላባ በበኩሉ “ ቀላል ባይሆንም በውድድሩ ለመቆየት እንፋለማለን “ ሲል ለፕሬዝዳንቱ ቃል ገብቷል።

@tikvahethsport          @YisakAH

ተዛማጅ ታሪኮች