“ ቶተንሀምን ማሸነፍ እንፈልጋለን ” ኢራኦላ

“ ቶተንሀምን ማሸነፍ እንፈልጋለን ” ኢራኦላ
የሊቨርፑሉ አሰልጣኝ አንዶኒ ኢራኦላ ለካራባኦ ካፕ ትኩረት እንደሚሰጡ ከነገው የቶተንሀም ጨዋታ በፊት ተናግረዋል።
አሰልጣኙ በንግግራቸውም “ ጥሩ እንቅስቃሴ አድርገን ጨዋታውን ማሸነፍ እንፈልጋለን "ሲሉ ተደምጠዋል።
ስለ ፉልሀም ጨዋታ የተጠየቁት ኢራኦላ “ በጣም የሚያበሳጭ ነው እያሸነፍን መቀጠል ፈልገን ነበር ወደ ኋላ ተመልሰናል ” ብለዋል።
በሌላ በኩል ጇ ጎሜዝ ወደ ልምምድ መመለሱን እና ነገ ዝግጁ መሆኑን አሰልጣኙ አሳውቀዋል።
በነገው ጨዋታ ቁጥር ሁለት ግብ ጠባቂው ማማርዳሽቪሊ በቋሚ አሰላለፍ እንደሚገባ ጨምረው ተናግረዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የሊቨርፑሉ አሰልጣኝ አንዶኒ ኢራኦላ ለካራባኦ ካፕ ትኩረት እንደሚሰጡ ከነገው የቶተንሀም ጨዋታ በፊት ተናግረዋል።
አሰልጣኙ በንግግራቸውም “ ጥሩ እንቅስቃሴ አድርገን ጨዋታውን ማሸነፍ እንፈልጋለን "ሲሉ ተደምጠዋል።
ስለ ፉልሀም ጨዋታ የተጠየቁት ኢራኦላ “ በጣም የሚያበሳጭ ነው እያሸነፍን መቀጠል ፈልገን ነበር ወደ ኋላ ተመልሰናል ” ብለዋል።
በሌላ በኩል ጇ ጎሜዝ ወደ ልምምድ መመለሱን እና ነገ ዝግጁ መሆኑን አሰልጣኙ አሳውቀዋል።
በነገው ጨዋታ ቁጥር ሁለት ግብ ጠባቂው ማማርዳሽቪሊ በቋሚ አሰላለፍ እንደሚገባ ጨምረው ተናግረዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


