ቶተንሀም ቶናሊን ለማስፈረም ተስማማ !

ቶተንሀም ቶናሊን ለማስፈረም ተስማማ !
የሰሜን ለንደኑ ክለብ ቶተንሀም ሳንድሮ ቶናሊን ከኒውካስል ዩናይትድ ለማስፈረም ሙሉ ስምምነት ላይ ደርሰዋል።
ሁለቱ ክለቦች እና ተጨዋቹ በዝውውሩ ጉዳይ ከስምምነት እንደደረሱ ዘ አትሌቲክ ዘግቧል።
የተጨዋቹ የዝውውር ሂሳብ አጠቃላይ 1️⃣0️⃣0️⃣ ሚልዮን ፓውንድ እንደሚደርስ ተዘግቧል።
ቶተንሀም በተጨማሪም ማቲውስ ፈርናንዴዝን ከዌስትሀም ለማስፈረም መስማማታቸው አይዘነጋም።
ጣልያናዊው አማካይ ሳንድሮ ቶናሊ በፕሪሚየር ሊጉ ታላላቅ ክለቦች እየተፈለገ እንደነበር ይታወቃል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የሰሜን ለንደኑ ክለብ ቶተንሀም ሳንድሮ ቶናሊን ከኒውካስል ዩናይትድ ለማስፈረም ሙሉ ስምምነት ላይ ደርሰዋል።
ሁለቱ ክለቦች እና ተጨዋቹ በዝውውሩ ጉዳይ ከስምምነት እንደደረሱ ዘ አትሌቲክ ዘግቧል።
የተጨዋቹ የዝውውር ሂሳብ አጠቃላይ 1️⃣0️⃣0️⃣ ሚልዮን ፓውንድ እንደሚደርስ ተዘግቧል።
ቶተንሀም በተጨማሪም ማቲውስ ፈርናንዴዝን ከዌስትሀም ለማስፈረም መስማማታቸው አይዘነጋም።
ጣልያናዊው አማካይ ሳንድሮ ቶናሊ በፕሪሚየር ሊጉ ታላላቅ ክለቦች እየተፈለገ እንደነበር ይታወቃል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


