ቼልሲ ወደ ቀጣዩ ዙር አልፏል !

ቼልሲ ወደ ቀጣዩ ዙር አልፏል !
ቼልሲ ከሊድስ ዩናይትድ ጋር ያደረገውን የካራባኦ ካፕ ሶስተኛ ዙር ጨዋታ 6ለ3 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችሏል።
የሰማያዊዎቹን የድል ጎሎች ኮል ፓልመር 2x ፣ ዳኒ ዌልቤክ 2x ፤ ኔቶ እና ባርኮ አስቆጥረዋል።
የሊድስ ዩናይትድን ግቦች ሙሀሬሞቪች ፣ አሮንሰን እና ካልቨርት ሌዊን ከመረብ አሳርፈዋል።
ቼልሲ ማሸነፉን ተከትሎ ወደ ቀጣዩ ዙር ማለፉን አረጋግጧል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ቼልሲ ከሊድስ ዩናይትድ ጋር ያደረገውን የካራባኦ ካፕ ሶስተኛ ዙር ጨዋታ 6ለ3 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችሏል።
የሰማያዊዎቹን የድል ጎሎች ኮል ፓልመር 2x ፣ ዳኒ ዌልቤክ 2x ፤ ኔቶ እና ባርኮ አስቆጥረዋል።
የሊድስ ዩናይትድን ግቦች ሙሀሬሞቪች ፣ አሮንሰን እና ካልቨርት ሌዊን ከመረብ አሳርፈዋል።
ቼልሲ ማሸነፉን ተከትሎ ወደ ቀጣዩ ዙር ማለፉን አረጋግጧል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


