ቼልሲ ዌልቤክን ማስፈረም ይፈልጋል !

ቼልሲ ዌልቤክን ማስፈረም ይፈልጋል !
የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ የብራይተኑን የፊት መስመር አጥቂ ዳኒ ዌልቤክ ማስፈረም እንደሚፈልግ ተገልጿል።
የ 35ዓመቱ አጥቂ ዳኒ ዌልቤክ በብራይተን ቤት የአንድ አመት ኮንትራት ይቀረዋል።
ብራይተኖች ቼልሲ ተጫዋቹን ለማስፈረም ፍላጎት እንዳለው እንደሚያውቁ ተገልጿል።
ዌልቤክ ባለፈው አመት ለብራይተን 1️⃣3️⃣ የፕሪሚየር ሊግ ጎል በማስቆጠር ጥሩ ጊዜ ማሳለፉ አይዘነጋም።
ዘገባው የ ዘ አትሌቲክ ነው።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ የብራይተኑን የፊት መስመር አጥቂ ዳኒ ዌልቤክ ማስፈረም እንደሚፈልግ ተገልጿል።
የ 35ዓመቱ አጥቂ ዳኒ ዌልቤክ በብራይተን ቤት የአንድ አመት ኮንትራት ይቀረዋል።
ብራይተኖች ቼልሲ ተጫዋቹን ለማስፈረም ፍላጎት እንዳለው እንደሚያውቁ ተገልጿል።
ዌልቤክ ባለፈው አመት ለብራይተን 1️⃣3️⃣ የፕሪሚየር ሊግ ጎል በማስቆጠር ጥሩ ጊዜ ማሳለፉ አይዘነጋም።
ዘገባው የ ዘ አትሌቲክ ነው።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


