ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

ናይሮቢ የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ታዘጋጃለች !

ምንጭ፦ TIKVAH | Ethiopia Sport

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
ናይሮቢ የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ታዘጋጃለች !
ናይሮቢ የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ታዘጋጃለች !

የ አለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ውድድር በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ በአፍሪካ ምድር እንደሚካሄድ ታውቋል።

ጎረቤት ሀገር ኬንያ የ 2029 አለም አትሌቲክስ ሻምፒዮናን እንድታስተናግድ በአለም አትሌቲክስ ተመርጣለች።

ናይሮቢ ለንደን ፣ ሮም እና ሙኒክን በመርታት የአለም ሻምፒዮናውን እንድታዘጋጅ እድሉን አግኝታለች።

የ አለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ምስራቅ አፍሪካ የሚመጣ ይሆናል።

የጀርመኗ ሙኒክ ከተማ የ 2031 አለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና እንድታዘጋጅ መመረጧ ተገልጿል።

@tikvahethsport          @YisakAH

ተዛማጅ ታሪኮች