ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

“ ኔዘርላንድ ፈርተውን ነው የገቡት “

ምንጭ፦ TIKVAH | Ethiopia Sport

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
“ ኔዘርላንድ ፈርተውን ነው የገቡት “
“ ኔዘርላንድ ፈርተውን ነው የገቡት “

የሞሮኮ ብሔራዊ ቡድንን አቻ ያደረገች ወሳኝ ጎል ያሳቆጠረው ኢሳ ዲዮፕ “ ታላቅ ቡድን መሆናችንን አሳይተናል “ ሲል ተደምጧል።

ኔዘርላንድ በአምስት ተከላካይ መጫወቷን የገለፀው ዲዮፕ “ ይህ የሚያሳየው ኔዘርላንዶች ፈርተውን ወደ ሜዳ እንደገቡ ነው “ ብሏል።

ኢሳ ዲዮፕ የጨዋታው ኮከብ በመባል መመረጥ ሲችሉ አሰልጣኙ ሽልማቱ “ ይገባዋል “ ሲል ተናግረዋል።

@tikvahethsport @kidusyoftahe

ተዛማጅ ታሪኮች