ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

“ አለም ዋንጫ ለኛ ዛሬ ተጀምሯል “

ምንጭ፦ TIKVAH | Ethiopia Sport

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
“ አለም ዋንጫ ለኛ ዛሬ ተጀምሯል “
አለም ዋንጫ ለኛ ዛሬ ተጀምሯል “

የፖርቹጋል ብሔራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ ሮቤርቶ ማርቲኔዝ ቡድናቸው ከመመራት ተነስቶ ሲያሸንፍ “ በቡድኔ ኮርቻለሁ “ ብለዋል።

“ የአለም ዋንጫው ለኛ ዛሬ ተጀምሯል “ ያሉት አሰልጣኙ “ ለለብሰነው መለያ በኩራት ተጫውተናል ፣ ወድቆ መነሳትን አሳይተናል “ ሲሉ ተናግረዋል።

“ ልዩ ስብስብ አለን “ የሚሉት ሮቤርቶ ማርቲኔዝ “ በዲያጎ ጆታ ምክንያት ቀኑ ለኛ ልዩ ነበር ፣ በውጤቱ ደስተኛ ነኝ አሁን ስለ ቀጣይ ጨዋታ ማሰብ መጀመር አለብን “ ብለዋል።

@tikvahethsport @kidusyoftahe

ተዛማጅ ታሪኮች