“ አላማችን ሻምፒየንስ ሊጉን መድገም ነው ” ማርኪንሆስ

“ አላማችን ሻምፒየንስ ሊጉን መድገም ነው ” ማርኪንሆስ
“ ዋንጫ ተርበናል ” ቪቲንሀ
የፒኤስጂው ተጨዋች ማርኪንሆስ ሶስተኛ ተከታታይ ሻምፒየንስ ሊግ ዋንጫ ማሸነፍ አላማቸው መሆኑን ገልጸዋል።
“ አላማችን ሶስተኛ ዋንጫ ማሸነፍ ነው ” ያለው ማርኪንሆስ ከባድ እንደሆነ እናውቃለን ሲል ገልጿል።
ሌላኛው ተጨዋች ቪቲንሀ በበኩሉ “ ልክ እንዳለፈው አመት አሁንም ዋንጫ ተርበናል ” ብሏል።
“ ለዛም ሁሉንም እናደርጋለን ፤ ተጨማሪ ዋንጫዎችን ማሸነፍ እንፈልጋለን በፍጹም አልጠገብንም “ ሲል ጨምሮ ተናግሯል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
“ ዋንጫ ተርበናል ” ቪቲንሀ
የፒኤስጂው ተጨዋች ማርኪንሆስ ሶስተኛ ተከታታይ ሻምፒየንስ ሊግ ዋንጫ ማሸነፍ አላማቸው መሆኑን ገልጸዋል።
“ አላማችን ሶስተኛ ዋንጫ ማሸነፍ ነው ” ያለው ማርኪንሆስ ከባድ እንደሆነ እናውቃለን ሲል ገልጿል።
ሌላኛው ተጨዋች ቪቲንሀ በበኩሉ “ ልክ እንዳለፈው አመት አሁንም ዋንጫ ተርበናል ” ብሏል።
“ ለዛም ሁሉንም እናደርጋለን ፤ ተጨማሪ ዋንጫዎችን ማሸነፍ እንፈልጋለን በፍጹም አልጠገብንም “ ሲል ጨምሮ ተናግሯል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


