ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

አርሰናል የወዳጅነት ጨዋታውን አሸንፏል !

ምንጭ፦ TIKVAH | Ethiopia Sport

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
አርሰናል የወዳጅነት ጨዋታውን አሸንፏል !
አርሰናል የወዳጅነት ጨዋታውን አሸንፏል !

አርሰናል ከጂሮና ጋር ያደረገውን የቅድመ ውድድር የመጀመሪያ የወዳጅነት ጨዋታ 4ለ1 ማሸነፍ ችሏል።

የመድፈኞቹን የማሸነፊያ ግቦች ካይ ሀቨርትዝ ፤ ዞሊስ ፤ ማክስ ዶውማን እና ጋብሬል ጄሱስ አስቆጥረዋል።

በጨዋታው አዲሱ የአርሰናል ፈራሚ ክርስቶስ ዞሊስ የመጀመሪያ ጨዋታውን አድርጓል።

አርሰናል ረቡዕ ከሪያል ቤቲስ ጋር ሌላ የወዳጅነት ጨዋታ የሚያደርግ ይሆናል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe

ተዛማጅ ታሪኮች