“ አርጀንቲናን ለማሸነፍ ነው የምንገባው ” የኬፕ ቨርዴ ፕሬዝዳንት

“ አርጀንቲናን ለማሸነፍ ነው የምንገባው ” የኬፕ ቨርዴ ፕሬዝዳንት
የኬፕ ቨርዴ ፕሬዝዳንት ጆሴ ማሪያ ኔቬስ በጥሎ ማለፉ ሀገራቸው ለአርጀንቲና እጅ እንደማትሰጥ ገልጸዋል።
ስለ ጨዋታው ቃላቸውን የሰጡት ፕሬዝዳንቱ “ አርጀንቲናን የማሸነፍ 100% እድል አለን ፤ 1ለ0 የማሸነፍ አቅም እንዳለን አምናለሁ ” ብለዋል።
“ ለማሸነፍ ነው የምንጫወተው*“ የሚሉት ፕሬዚዳንቱ " አነስተኛ ግምት ማገኘት ነገሩን ያቀልልሀል እንድታሸንፍ ይረዳል " ሲሉ ገልፀዋል።
አክለውም " እንደ ኬፕ ቨርዴ ያለ ሀገር በሚያደርገው ጥረት መቀጠል እና ሰውን ማስገረሙን መቀጠል አለበት ብለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የኬፕ ቨርዴ ፕሬዝዳንት ጆሴ ማሪያ ኔቬስ በጥሎ ማለፉ ሀገራቸው ለአርጀንቲና እጅ እንደማትሰጥ ገልጸዋል።
ስለ ጨዋታው ቃላቸውን የሰጡት ፕሬዝዳንቱ “ አርጀንቲናን የማሸነፍ 100% እድል አለን ፤ 1ለ0 የማሸነፍ አቅም እንዳለን አምናለሁ ” ብለዋል።
“ ለማሸነፍ ነው የምንጫወተው*“ የሚሉት ፕሬዚዳንቱ " አነስተኛ ግምት ማገኘት ነገሩን ያቀልልሀል እንድታሸንፍ ይረዳል " ሲሉ ገልፀዋል።
አክለውም " እንደ ኬፕ ቨርዴ ያለ ሀገር በሚያደርገው ጥረት መቀጠል እና ሰውን ማስገረሙን መቀጠል አለበት ብለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


