አሰልጣኝ ዝላትኮ ዳሊች ከሀላፊነት ለቀዋል !

አሰልጣኝ ዝላትኮ ዳሊች ከሀላፊነት ለቀዋል !
የክሮሽያ ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ዝላትኮ ዳሊች ከቡድኑ ስንብት በኋላ ከሀላፊነታቸው እንደለቀቁ ተገልጿል።
ብሔራዊ ቡድኑ በፖርቹጋል ተሸንፎ ከአለም ዋንጫ ከሰላሳ ሁለት ጥሎ ማለፍ ውስጥ መሰናበቱ አይዘነጋም።
የ 59ዓመቱ አሰልጣኝ ዝላትኮ ዳሊች ከዘጠኝ አመታት ቆይታ በኋላ ከክሮሽያ ጋር ሊለያዩ ችለዋል።.
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የክሮሽያ ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ዝላትኮ ዳሊች ከቡድኑ ስንብት በኋላ ከሀላፊነታቸው እንደለቀቁ ተገልጿል።
ብሔራዊ ቡድኑ በፖርቹጋል ተሸንፎ ከአለም ዋንጫ ከሰላሳ ሁለት ጥሎ ማለፍ ውስጥ መሰናበቱ አይዘነጋም።
የ 59ዓመቱ አሰልጣኝ ዝላትኮ ዳሊች ከዘጠኝ አመታት ቆይታ በኋላ ከክሮሽያ ጋር ሊለያዩ ችለዋል።.
@tikvahethsport @kidusyoftahe


