ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

አቶ ኢሳያስ ጂራ ብቸኛ እጩ ሆነው ቀርበዋል !

ምንጭ፦ TIKVAH | Ethiopia Sport

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
አቶ ኢሳያስ ጂራ ብቸኛ እጩ ሆነው ቀርበዋል !
አቶ ኢሳያስ ጂራ ብቸኛ እጩ ሆነው ቀርበዋል !

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ መስከረም 5/2019 ዓ.ም እንደሚካሄድ ይታወቃል።

በዚህም መሰረት ምርጫ አስፈፃሚ ኮሚቴው እጩዎችን እስከ ነሀሴ 4/2018ዓ.ም ድረስ መመዝገቡን ገልጿል።

ኮሚቴው ነሐሴ 5 ፣ 11 እና 13 ባደረጋቸው ስብሰባዎች የቀረቡ እጩዎችን ሰነድ የምርመራ እና የማጣራት ተግባር አከናውኗል፡፡

በዚህም መሠረት ለዕጩ ፕሬዝዳንታዊ ተወዳዳሪነት የቀረቡት ብቸኛ ተወዳዳሪ አቶ ኢሳያስ ጅራ ቦሾ መሆናቸውን አሳውቋል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe

ተዛማጅ ታሪኮች