ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

ኢንፋንቲኖ የምርጫ መፈክራቸውን አሳወቁ !

ምንጭ፦ TIKVAH | Ethiopia Sport

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
ኢንፋንቲኖ የምርጫ መፈክራቸውን አሳወቁ !
ኢንፋንቲኖ የምርጫ መፈክራቸውን አሳወቁ !

የ ፊፋው ፕሬዝዳንት ጂያኒ ኢንፋንቲኖ በሀላፊነት ለመቀጠል በቀጣይ ምርጫ ዳግም ይወዳደራሉ።

ጂያኒ ኢንፋንቲኖ በዛሬው ዕለት ለፕሬዝዳንታዊ ምርጫው የሚጠቀሙትን መፈክር ይፋ አድርገዋል።

የኢንፋንቲኖ መፈክር “ እግርኳስ በአለም ላይ በየትኛውም ቦታ ለሁሉም ሰው “ መሆኑ ተገልጿል።

ኢንፋንቲኖ በመፈክራቸው “ ሁሉም ሰው እንዲያልም እና እንዲሳተፍ እድል መስጠት እንፈልጋለን “ ብለዋል።

አክለውም “ የትልቆቹን እና ሌሎችን ልዩነት የማጥበብ ስራዬን እቀጥላለሁ " ሲሉ ገልጸዋል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe

ተዛማጅ ታሪኮች