ኤቨርተን ዚርኪዜን ለማስፈረም ጠይቋል !

ኤቨርተን ዚርኪዜን ለማስፈረም ጠይቋል !
የመርሲሳይዱ ክለብ ኤቨርተን ጆሽዋ ዚርኪዜን ለማስፈረም ለማንችስተር ዩናይትድ ጥያቄ አቅርቧል።
ኔዘርላንዳዊው አጥቂ ዘርኪዜ በበኩሉ የጨዋታ ሰዓት ለማግኘት ኤቨርተንን መቀላቀል እንደሚፈልግ ዘ አትሌቲክ ዘግቧል።
ማንችስተር ዩናይትድ በቀጣይ ጥቂት ጊዜ ውስጥ በዝውውሩ ዙሪያ ከውሳኔ ይደርሳል ተብሎ ይጠበቃል።
ኤቨርተን ፎላሪን ባሎጉንን ለማስፈረም ተቃርቦ የነበረ ቢሆንም ዝውውሩ ላይሳካ እንደሚችል ተሰምቷል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የመርሲሳይዱ ክለብ ኤቨርተን ጆሽዋ ዚርኪዜን ለማስፈረም ለማንችስተር ዩናይትድ ጥያቄ አቅርቧል።
ኔዘርላንዳዊው አጥቂ ዘርኪዜ በበኩሉ የጨዋታ ሰዓት ለማግኘት ኤቨርተንን መቀላቀል እንደሚፈልግ ዘ አትሌቲክ ዘግቧል።
ማንችስተር ዩናይትድ በቀጣይ ጥቂት ጊዜ ውስጥ በዝውውሩ ዙሪያ ከውሳኔ ይደርሳል ተብሎ ይጠበቃል።
ኤቨርተን ፎላሪን ባሎጉንን ለማስፈረም ተቃርቦ የነበረ ቢሆንም ዝውውሩ ላይሳካ እንደሚችል ተሰምቷል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


