“ ከአርሰናል ልዩነቱን ማጥበብ አለብን ” ኢንዞ ማሬስካ

“ ከአርሰናል ልዩነቱን ማጥበብ አለብን ” ኢንዞ ማሬስካ
የማንችስተር ሲቲው አሰልጣኝ ኢንዞ ማሬስካ የኮሚኒቲ ሺልድ ጨዋታን እንደ ወዳጅነት እንደማይመለከቱት ገልጸዋል።
“ ጨዋታውን እንደ ወዳጅነት አልመለከተውም ዋንጫውን ለማሸነፍ ጥረት እናደርጋለን “ ሲሉ ማሬስካ ተናግረዋል።
“ እኛ ማንችስተር ሲቲዎች ነን “ ያሉት አሰልጣኙ “ ከአርሰናል ያለንን ልዩነት ለማጥበብ መሞከር አለብን ” ብለዋል።
“ እንደገና ለመፎካከር መሞከር አለብን ” ሲሉ ጨምረው ተናግረዋል።
ሮድሪ ወደ ቡድኑ መመለሱን የገለፁት አሰልጣኙ ለጨዋታው ሙሉ ቡድኑ ዝግጁ ነው ብለዋል።
ማንችስተር ሲቲ እሁድ ከአርሰናል ጋር የኮሚኒቲ ሺልድ ዋንጫ ጨዋታውን ያደርጋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የማንችስተር ሲቲው አሰልጣኝ ኢንዞ ማሬስካ የኮሚኒቲ ሺልድ ጨዋታን እንደ ወዳጅነት እንደማይመለከቱት ገልጸዋል።
“ ጨዋታውን እንደ ወዳጅነት አልመለከተውም ዋንጫውን ለማሸነፍ ጥረት እናደርጋለን “ ሲሉ ማሬስካ ተናግረዋል።
“ እኛ ማንችስተር ሲቲዎች ነን “ ያሉት አሰልጣኙ “ ከአርሰናል ያለንን ልዩነት ለማጥበብ መሞከር አለብን ” ብለዋል።
“ እንደገና ለመፎካከር መሞከር አለብን ” ሲሉ ጨምረው ተናግረዋል።
ሮድሪ ወደ ቡድኑ መመለሱን የገለፁት አሰልጣኙ ለጨዋታው ሙሉ ቡድኑ ዝግጁ ነው ብለዋል።
ማንችስተር ሲቲ እሁድ ከአርሰናል ጋር የኮሚኒቲ ሺልድ ዋንጫ ጨዋታውን ያደርጋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


