“ የሴኔጋል ህዝብ ይህ አይገባውም “

“ የሴኔጋል ህዝብ ይህ አይገባውም “
የሴኔጋል ብሔራዊ ቡድን ተጫዋች ክሪፕን ዲያታ በተመዘገበው ውጤት የተሰማውን ሀዘን ከጨዋታው በኃላ ተናግሯል።
“ ሰበብ እና ምንክያት ማቅረብ ማቆም አለብን “ ሲል አቋሙን የገለፀው “ ይህ ውጤት ለሰኔጋል ህዝብ አይገባውም ፣ ህዝባችን የተሻለ ነገር ይገባዋል “ ብሏል።
ዲያታ “ ጨዋታውን በዚህ መልኩ መሸነፍ አልነበረብንም “ ያለ ሲሆን “ በመጨረሻዎቹ ደቂቃዎች ያለንን ሁሉ መስጠት ነበርብን “ በማለት ተናግሯል።
“ መገምገም ያለባቸው ነገሮች አሉ ፣ ወድቀናል ምንም አይነት ሰበብ አያስፈልገም “ ክሪፕን ዲያታ
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የሴኔጋል ብሔራዊ ቡድን ተጫዋች ክሪፕን ዲያታ በተመዘገበው ውጤት የተሰማውን ሀዘን ከጨዋታው በኃላ ተናግሯል።
“ ሰበብ እና ምንክያት ማቅረብ ማቆም አለብን “ ሲል አቋሙን የገለፀው “ ይህ ውጤት ለሰኔጋል ህዝብ አይገባውም ፣ ህዝባችን የተሻለ ነገር ይገባዋል “ ብሏል።
ዲያታ “ ጨዋታውን በዚህ መልኩ መሸነፍ አልነበረብንም “ ያለ ሲሆን “ በመጨረሻዎቹ ደቂቃዎች ያለንን ሁሉ መስጠት ነበርብን “ በማለት ተናግሯል።
“ መገምገም ያለባቸው ነገሮች አሉ ፣ ወድቀናል ምንም አይነት ሰበብ አያስፈልገም “ ክሪፕን ዲያታ
@tikvahethsport @kidusyoftahe


