የቀድሞ ሀገራቸውን የሚገጥሙት ተከላካዮች !

የቀድሞ ሀገራቸውን የሚገጥሙት ተከላካዮች !
ከ ዲሞክራቲክ ኮንጎ ተከላካዮች ውስጥ ሁለቱ በእንግሊዝ ወጣት ብሔራዊ ቡድን ተሰልፈው ተጫውተዋል።
የበርንሌዩ አክሴል ቱዋንዜቤ እና የዌስትሀሙ አሮን ዋን ቢሳካ ለእንግሊዝ ከ 21ዓመት በታች ቡድን ተጫውተው ነበር።
በኋላም ሁለቱ ተከላካዮች ዜግነታቸውን የዘር ግንዳቸው ወደሚመዘዝበት ዲሞክራቲክ ኮንጎ ቀይረዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ከ ዲሞክራቲክ ኮንጎ ተከላካዮች ውስጥ ሁለቱ በእንግሊዝ ወጣት ብሔራዊ ቡድን ተሰልፈው ተጫውተዋል።
የበርንሌዩ አክሴል ቱዋንዜቤ እና የዌስትሀሙ አሮን ዋን ቢሳካ ለእንግሊዝ ከ 21ዓመት በታች ቡድን ተጫውተው ነበር።
በኋላም ሁለቱ ተከላካዮች ዜግነታቸውን የዘር ግንዳቸው ወደሚመዘዝበት ዲሞክራቲክ ኮንጎ ቀይረዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


