“ የተሻረው ጎል ጥፋት ከሆነ አርሰናል የሊጉ ሻምፒዮን አይሆንም ነበር “

“ የተሻረው ጎል ጥፋት ከሆነ አርሰናል የሊጉ ሻምፒዮን አይሆንም ነበር “
“ ጨዋታን ለማሸነፍ 5️⃣0️⃣0️⃣,0️⃣0️⃣0️⃣ መንገዶች ነበሩ “
ጀርመናዊው አሰልጣኝ የርገን ክሎፕ ጀርመን ከአለም ዋንጫ ውጪ መሆኗን ተከትሎ “ ጥሩ አልነበርንም “ ሲሉ ተደምጠዋል።
“ 500,000 ጨዋታውን የማሸነፊያ መንገዶች ነበሩ “ የሚሉት ክሎፕ “ ሁሉም አልተሳካም ፣ ጥሩ አልነበርንም “ ሲሉ ተናግረዋል።
ክሎፕ ጆናታን ታህ ከቆመ ኳስ አስቆጥሮ ስለተሻረው ጎል ሲናገሩ “ ጎሉ ጥፋት ከሆነ አርሰናል የሊጉ ሻምፒዮን አይሆንም ነበር ፣ እነሱ 6️⃣0️⃣% የሚሆነው ጎል ያስቆጠሩት በዚህ መንገድ ነው “ብለዋል።
አሰልጣኝ የርገን ክሎፕ በዘንድሮ የአለም ዋንጫ የጀርመን ብሔራዊ ቡድንን በተደጋጋሚ ሲተቹ ይሰሙ ነበር።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
“ ጨዋታን ለማሸነፍ 5️⃣0️⃣0️⃣,0️⃣0️⃣0️⃣ መንገዶች ነበሩ “
ጀርመናዊው አሰልጣኝ የርገን ክሎፕ ጀርመን ከአለም ዋንጫ ውጪ መሆኗን ተከትሎ “ ጥሩ አልነበርንም “ ሲሉ ተደምጠዋል።
“ 500,000 ጨዋታውን የማሸነፊያ መንገዶች ነበሩ “ የሚሉት ክሎፕ “ ሁሉም አልተሳካም ፣ ጥሩ አልነበርንም “ ሲሉ ተናግረዋል።
ክሎፕ ጆናታን ታህ ከቆመ ኳስ አስቆጥሮ ስለተሻረው ጎል ሲናገሩ “ ጎሉ ጥፋት ከሆነ አርሰናል የሊጉ ሻምፒዮን አይሆንም ነበር ፣ እነሱ 6️⃣0️⃣% የሚሆነው ጎል ያስቆጠሩት በዚህ መንገድ ነው “ብለዋል።
አሰልጣኝ የርገን ክሎፕ በዘንድሮ የአለም ዋንጫ የጀርመን ብሔራዊ ቡድንን በተደጋጋሚ ሲተቹ ይሰሙ ነበር።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


