የኔዘርላንድ ተጨዋች የዘረኝነት ጥቃት ደረሰባቸው !

የኔዘርላንድ ተጨዋች የዘረኝነት ጥቃት ደረሰባቸው !
የኔዘርላንድ ብሔራዊ ቡድን ተጨዋቾች ከአለም ዋንጫ መሰናበታቸውን ተከትሎ የዘረኝነት ጥቃት ደርሶባቸዋል።
የቡድኑ የተወሰኑ ተጨዋቾች በማህበራዊ ሚዲያው የዘረኝነት ጥቃት ማስተናገዳቸው ተገልጿል።
የሀገሪቱ እግርኳስ ፌዴሬሽን በበኩሉ ባወጣው ይፋዊ መግለጫ ጥቃቱን አውግዟል።
“ ጥቃቱ ተቀባይነት የለውም " ያለው ፌዴሬሽኑ ዘረኝነት በእግርኳስ እና ማህበረሰብ ውስጥ ቦታ የለውም ሲል ገልጿል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የኔዘርላንድ ብሔራዊ ቡድን ተጨዋቾች ከአለም ዋንጫ መሰናበታቸውን ተከትሎ የዘረኝነት ጥቃት ደርሶባቸዋል።
የቡድኑ የተወሰኑ ተጨዋቾች በማህበራዊ ሚዲያው የዘረኝነት ጥቃት ማስተናገዳቸው ተገልጿል።
የሀገሪቱ እግርኳስ ፌዴሬሽን በበኩሉ ባወጣው ይፋዊ መግለጫ ጥቃቱን አውግዟል።
“ ጥቃቱ ተቀባይነት የለውም " ያለው ፌዴሬሽኑ ዘረኝነት በእግርኳስ እና ማህበረሰብ ውስጥ ቦታ የለውም ሲል ገልጿል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


