የእረፍት ሰዓት !

የእረፍት ሰዓት !
ስፔን ከ ኦስትሪያ ጋር እያደረጉ የሚገኙትን ጨዋታ 1ለ0 በሆነ ውጤት እየመሩ ወደ እረፍት አምርተዋል።
የስፔንን የመሪነት ጎል ሚኬል ኦያርዛባል ማስቆጠር ችሏል።
በመጀመሪያው አጋማሽ የጨዋታው ዳኛ ምንም ካርድ አልመዘዙም።
⚽ የጨዋታው የኳስ ቁጥጥር ምን ይመስላል ?
- በመጀመሪያው አጋማሽ ስፔን 64% - 36% የኳስ ቁጥጥር ብልጫ ነበራቸው።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
ስፔን ከ ኦስትሪያ ጋር እያደረጉ የሚገኙትን ጨዋታ 1ለ0 በሆነ ውጤት እየመሩ ወደ እረፍት አምርተዋል።
የስፔንን የመሪነት ጎል ሚኬል ኦያርዛባል ማስቆጠር ችሏል።
በመጀመሪያው አጋማሽ የጨዋታው ዳኛ ምንም ካርድ አልመዘዙም።
⚽ የጨዋታው የኳስ ቁጥጥር ምን ይመስላል ?
- በመጀመሪያው አጋማሽ ስፔን 64% - 36% የኳስ ቁጥጥር ብልጫ ነበራቸው።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe


