“ የደቡብ ኮርያን ህዝብ ይቅርታ እጠይቃለሁ ” ሰን

“ የደቡብ ኮርያን ህዝብ ይቅርታ እጠይቃለሁ ” ሰን
የደቡብ ኮርያ ብሔራዊ ቡድን አምበል ሰን ሁንግ ሚን ከአለም ዋንጫ መሰናበታቸውን ተከትሎ ደጋፊውን ይቅርታ ጠይቋል።
ሰን ሁንግ ሚን ባሰፈረው ረጅም የፅሁፍ መልዕክት “ ከየት መጀመር እንዳለብኝ አላውቅም “ ሲል አጋርቷል።
“ ሁሉንም ሀላፊነት ብቻዬን መውሰድ አልችልም ነገርግን ከእውነታው መራቅም አልችልም “ ሲል ሰን ፅፏል።
አክሎም “ የደቡብ ኮርያን ህዝብ ከልቤ ይቅርታ እጠይቃለሁ እኔም በእናንተ ቦታ ሆኜ ይህንን አቋም ብመለከት እበሳጭ ነበር ” ብሏል።
በቀጣይም " የሀገሪቱን ህዝብ እምነት ዳግም ለማግኘት የቻልኩትን ሁሉ አደርጋለሁ ሲል ቃል ገብቷል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የደቡብ ኮርያ ብሔራዊ ቡድን አምበል ሰን ሁንግ ሚን ከአለም ዋንጫ መሰናበታቸውን ተከትሎ ደጋፊውን ይቅርታ ጠይቋል።
ሰን ሁንግ ሚን ባሰፈረው ረጅም የፅሁፍ መልዕክት “ ከየት መጀመር እንዳለብኝ አላውቅም “ ሲል አጋርቷል።
“ ሁሉንም ሀላፊነት ብቻዬን መውሰድ አልችልም ነገርግን ከእውነታው መራቅም አልችልም “ ሲል ሰን ፅፏል።
አክሎም “ የደቡብ ኮርያን ህዝብ ከልቤ ይቅርታ እጠይቃለሁ እኔም በእናንተ ቦታ ሆኜ ይህንን አቋም ብመለከት እበሳጭ ነበር ” ብሏል።
በቀጣይም " የሀገሪቱን ህዝብ እምነት ዳግም ለማግኘት የቻልኩትን ሁሉ አደርጋለሁ ሲል ቃል ገብቷል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


